ሰኔ 27/ 2017 ዓ.ም የኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ ባለስልጣን (የኢካገባ) የውይይቱ ዋና አላማ ጀማሪ የስራ ፈጣሪዎች እና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች መንግስት ያወጣቸውን መመሪያዎች መነሻ በማድረግ በጋራ መደገፍ በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ ትኩረት ያደረገ ነበር፡፡ በተለይም የኢትዮጵያ ካፒታል ገብያ ባለስልጣን እና የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ለጀማሪ ስራ ፈጣሪዎች እና ለአነስተኛ ኢንተርፕራይዞች የፋይናንስ እና የቴክኒክ ድጋፍ በሚደረግባቸው ጉዳዮች እንዲሁም የተሳለጠ […]