አዲስ አበባ ሀምሌ 17/2017 የኢካገባ የኢትዮጵያ የካፒታል ገብያ ባለስልጣን እና የኢትዮጵያ የማስማማት እና የግልግል ዳኝነት ማዕከል በጋራ በሚሩባቸው የትብብር ማዕቀፍ ዙሪያ በባለስልጣን መስሪያ ቤቱ ውይይት አካሂደዋል፡፡ በውይይቱ የኢትዮጵያ የካፒታል ገብያ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ሃና ተኸልኩን ጨምሮ የኢትዮጵያ የማስማማት እና የግልግል ዳኝነት ማዕከል ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች ተሳትፈዋል፡፡ በጋራ ውይይቱ አማራጭ የግጭት መፍቻ ዘዴዎችን በተመለከተ እንዲሁም አማራጭ የግጭት […]