ECMA Gold

ሚዲያ

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የንግድና ቱሪዝም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ  አባላት የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለሥልጣን የዕቅድ አፈጻጸም ምልከታ እና  አጠቃላይ የተቋማዊ ዝግጁነት ሁኔታን ለመገምገም ያለመ የመስክ ምልከታ አካሂደዋል። ምልከታው ባለሥልጣኑ የቁጥጥርና የሕግ ማዕቀፎችን በማጠናከር፣ በሰው ኃይል አቅም ግንባታ እና በዲጂታል ሥርዓቶች ውጤታማ አጠቃቀም ረገድ እየተከናወኑ ባሉ ተግባራት ዙሪያ  ገንቢ ውይይት የተደረገበት ነበር። በጉብኝቱ ወቅት የባለሥልጣኑ ዋና […]

የኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ ባለስልጣን ለ ፕራይም ካፒታል አ.ማ. የካፒታል ገበያ አገልግሎት ሰጪነት ፈቃድ ሰጥቷል። በዚህም ድርጅቱ ከባንክ ቡድን ውጭ በሆነ የኢንቨስትመንት ባንክ ዘርፍ እንዲሠራ ፈቃድ ተሰጥቶቷል። በተጨማሪም ባለስልጣኑ ለ ፕራይም ካፒታል አ.ማ. አራት (4) ተሿሚ እንደራሴዎችም ፈቃድ የሰጠ ሲሆን የዘጠኝ (9) የቦርድ አባላት ሹመትንም አጽድቋል። የአገልግሎት ሰጪነት ፍቃዱም በዛሬው እለት ማክሰኞ ሚያዚያ 13፣ 2018 ዓ […]

  የኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ ባለስልጣን የ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ስድስት ወራት የእቅድ አፈጻጸምን  በተመለከተ  ከሰራተኞቹ ጋር የውይይት መድረክ አካሂዷል።   በውይይት መድረኩ ላይ የተገኙት የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር  ሀና ተኸልቁ ባለፉት ስድስት ወራት ተቋሙ ተጨባጭ የሆኑ ውጤቶችን ማስመዝገቡን ገልጸዋል።  ዋና ዳይሬክተሯ  እንደጠቀሱት በተለይም የካፒታል ገበያ አገልግሎት ሰጪዎች ፍቃድ ቁጥር መጨመሩን ፣የተለያዩ አክሲዮን ማህበራት  የሰነደ ሙዓለንዋዮች ምዝገባ […]

አክስዮኖቻችሁን ማስመዝገብ ሲገባችሁ ላላስመዘገባችሁ አክስዮን ማህበራት የተሰጠ ማስጠንቀቂያ እና ለህብረተሰቡ የተሰጠ ማሳሰቢያ እንደሚታወቀው የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለስልጣን የካፒታል ገበያውን ለመቆጣጠር በካፒታል ገበያ አዋጅ ቁጥር 1248/2013 አንቀጽ 3 መሰረት የተቋቋመ ተቋም ሲሆን ባለስልጣኑ ከሚያከናውናቸው ተግባራት ውስጥ አንዱም የሰነደ ሙአለ ንዋዮች ምዝገባ ነው፡፡ በአዋጅ ቁጥር 1248/2013 አንቀጽ 75 መሰረት ማንኛውም ለህዝብ የሚሸጥ ሰነደ ሙአለ ንዋይ ለሽያጭ ወይም […]