ECMA Gold

ሚዲያ

Title
No Packages Found

      የኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ ባለስልጣን የ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ስድስት ወራት የእቅድ አፈጻጸምን  በተመለከተ  ከሰራተኞቹ ጋር የውይይት መድረክ አካሂዷል።   በውይይት መድረኩ ላይ የተገኙት የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር  ሀና ተኸልቁ ባለፉት ስድስት ወራት ተቋሙ ተጨባጭ የሆኑ ውጤቶችን ማስመዝገቡን ገልጸዋል።  ዋና ዳይሬክተሯ  እንደጠቀሱት በተለይም የካፒታል ገበያ አገልግሎት ሰጪዎች ፍቃድ ቁጥር መጨመሩን ፣የተለያዩ አክሲዮን ማህበራት  የሰነደ ሙዓለንዋዮች ምዝገባ […]

    አክስዮኖቻችሁን ማስመዝገብ ሲገባችሁ ላላስመዘገባችሁ አክስዮን ማህበራት የተሰጠ ማስጠንቀቂያ እና ለህብረተሰቡ የተሰጠ ማሳሰቢያ እንደሚታወቀው የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለስልጣን የካፒታል ገበያውን ለመቆጣጠር በካፒታል ገበያ አዋጅ ቁጥር 1248/2013 አንቀጽ 3 መሰረት የተቋቋመ ተቋም ሲሆን ባለስልጣኑ ከሚያከናውናቸው ተግባራት ውስጥ አንዱም የሰነደ ሙአለ ንዋዮች ምዝገባ ነው፡፡ በአዋጅ ቁጥር 1248/2013 አንቀጽ 75 መሰረት ማንኛውም ለህዝብ የሚሸጥ ሰነደ ሙአለ ንዋይ ለሽያጭ ወይም […]

    የኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ ባለስልጣንለአዋሽ ካፒታል አ.ማ. የካፒታል ገበያ አገልግሎት ሰጪነት ፈቃድ በኢንቨስትመንት ባንክ (በባንክ ቡድን ውስጥ) ዘርፍ ሰጥቷል ። ይህ በገበያው ልማት ውስጥ ሌላው ቁልፍ ምዕራፍ ሲሆን፣ በአገሪቱ ውስጥ ያሉት የተፈቀደላቸው የካፒታል ገበያ አገልግሎት ሰጪነት ፈቃድ ጠቅላላ ቁጥር ወደ አስራ ሦስት (13) እንዲሁም የኢንቨስትመንት ባንኮች ጠቅላላ ቁጥር ወደ አራት (4) ከፍ አድርጓል። የባለሥልጣኑ ዋና ዳይሬክተር […]

    የኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ ባለስልጣን ዋና ዳይሬከተር  ሀና ተኸልቁ በቻይና ሶስት ከተሞች ሻንጋይ፣ ሃርቢን እና ቾንግኪን  በነበራቸው ቆይታ ኢትዮጵያ በፋይናንሱ ዘርፍ በተለይም በካፒታል ገበያው ዙሪያ  እየተሰሩ ያሉ ተግባራትን እና ሀገራችን ለቻይና ባለሀብቶች ያላትን ምቹ  ሁኔታ  እና ትልቅ አቅም አስተዋውቀዋል፡፡ ዋና ዳይሬክተሯ በቻይና ቆይታቸው ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ጋር ውጤታማ ውይይት  ያደረጉ ሲሆን  የኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ አቅምን ለማሳደግ […]