የኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ ባለስልጣን የሰመር ካምፕ እና የበይነ መርብ የስልጠና መርሃ ግብር ማጠናቀቂያ መድረክ አካሄደ

የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለሥልጣን የ2018 የሰመር ካምፕ ተስታፊዎች እና የበይነ መርብ ስልጠና ሲወሰዱ የነበሩ ሰልጣኞች የማጠናቀቂያ መርሃ ግብር አካሄደ፡፡ የሰመር ካሞፕ ሰልጣኞች ለሁለት ሳምንታት በተለያዩ የካፒታል ገበያ ርዕሰ ጉዳዮች እንዲሁም በበይነ መርብ ለ12 ተከታታይ ሳምንታት ስልጠና ሲወስዱ የቆዩ ናቸው፡፡ በመርሃ ግብሩ ላይ የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር ሀና ተኸልቁ የእንኳን ደስ አላችሁ መልእክት ያስተላለፉ ሲሆን ሰልጣኞች በቆይታቸው […]