የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለስልጣን የእቅድ አፈጻጸም ውይይት አካሄደ

የኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ ባለስልጣን የ2018 በጀት ዓመት አፈጻጸሙን የገመገመበት እና የ2019 በጀት ዓመት ስትራቴጂካዊ እቅድን የተመለከተበት ውይይት አድርጓል፡፡ መድረኩ ባለስልጣኑ ባለፈው የበጀት ዓመት የኢትዮጵያን የካፒታል ገበያ ለማሳደግ ያከናወናቸውን ዋና ዋና ተግባራት፣ የተመዘገቡ ስኬቶች እና ቀጣይ በሚከናወኑ ተግባራት ዙሪያ ገንቢ ውይይት የተካሄደበት ነው፡፡ በዉይይቱ በተለይም የቁጥጥር ሥርዓቱን በማጠናከር፣ የዲጂታል አሰራር ትራንስፎርሜሽንን በማፋጠን፣ የካፒታል ገበያ ተሳታፊዎችን በማሳደግ እንዲሁም የኢንቨስተሮች […]