የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት እና የጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት የቴክኖሎጂ አማካሪ ቡድን በኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ ባለስልጣን አዳራሽ የጋራ ውይይት አካሄዱ፡፡

ሰኔ 27/ 2017 ዓ.ም የኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ ባለስልጣን (የኢካገባ)  የውይይቱ  ዋና አላማ   ጀማሪ የስራ ፈጣሪዎች  እና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች መንግስት ያወጣቸውን መመሪያዎች መነሻ በማድረግ በጋራ መደገፍ በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ ትኩረት  ያደረገ  […]