ECMA Gold

የሴቶችን ተሳትፎ በኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ ማጠናከር ያለመው ሲምፓዚየም በስኬት ተጠናቀቀ

ገበያን የሚዘውሩ ሴቶች  በሚል መሪ ቃል ለአንድ ቀን ከግማሽ የተካሄደው ሲምፖዚየም ከተለያዩ ቦታዎች የመጡ የንግድና የፋይናንስ ዘርፍ ሴት መሪዎች፣ ስራ ፈጣሪዎች፣ ባለሙያዎች እና የተለያዩ አካላት ተሳትፈውበት በስኬት  ተጠናቋል። ሲምፖዚየሙ የካፒታል ገበያ መሰረታዊ ሐሳቦችን፣ የገበያውን ሥነ-ምህዳር እና የቁጥጥር ማዕቀፍ፣ የካፒታል ገበያ መሣሪያዎችን፣ እንዲሁም መሰረታዊ የካፒታል ገበያ ግንዛቤዎችን ያስጨበጡ የተለያዩ ስልጠናዎች የተሰጡበት ሲሆን ተግባራዊ የፓናል ውይይቶችና የልምድ […]