አክስዮኖቻችሁን ማስመዝገብ ሲገባችሁ ላላስመዘገባችሁ አክስዮን ማህበራት የተሰጠ ማስጠንቀቂያ እና ለህብረተሰቡ የተሰጠ ማሳሰቢያ

አክስዮኖቻችሁን ማስመዝገብ ሲገባችሁ ላላስመዘገባችሁ አክስዮን ማህበራት የተሰጠ ማስጠንቀቂያ እና ለህብረተሰቡ የተሰጠ ማሳሰቢያ እንደሚታወቀው የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለስልጣን የካፒታል ገበያውን ለመቆጣጠር በካፒታል ገበያ አዋጅ ቁጥር 1248/2013 አንቀጽ 3 መሰረት የተቋቋመ ተቋም ሲሆን ባለስልጣኑ ከሚያከናውናቸው ተግባራት ውስጥ አንዱም የሰነደ ሙአለ ንዋዮች ምዝገባ ነው፡፡ በአዋጅ ቁጥር 1248/2013 አንቀጽ 75 መሰረት ማንኛውም ለህዝብ የሚሸጥ ሰነደ ሙአለ ንዋይ ለሽያጭ ወይም […]