የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለስልጣን በባህርዳር ያደረገው ውጤታማ ቆይታ

https://www.youtube.com/watch?v=AsJ3246KKp8 የኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ ባለስልጣን በባህርዳር ከተማ በአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት አማካኝነት በተዘጋጀው የዳኞች ጉባኤ ላይ ተገኝቶ በካፒታል ገበያ በቂ ግንዛቤ የሚያስጨብጥ ውጤታማ ስልጠና ሰጥቷል፡፡ የኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ ባለስልጣን ተሳታፊዎች በተጨማሪም በአዲስ መልክ የተገነባውን የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ቢሮን የጎበኙበት ቆይታ ነበር፡፡ በመርሃ ግብሩ የኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ሀና ተኸልቁን ጨምሮ […]