የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለስልጣን በባህርዳር ያደረገው ውጤታማ ቆይታ

https://www.youtube.com/watch?v=AsJ3246KKp8 የኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ ባለስልጣን በባህርዳር ከተማ  በአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት አማካኝነት  በተዘጋጀው  የዳኞች ጉባኤ ላይ ተገኝቶ  በካፒታል ገበያ  በቂ ግንዛቤ  የሚያስጨብጥ  ውጤታማ ስልጠና ሰጥቷል፡፡ የኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ ባለስልጣን ተሳታፊዎች  በተጨማሪም በአዲስ መልክ የተገነባውን  የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ቢሮን  የጎበኙበት ቆይታ ነበር፡፡ በመርሃ ግብሩ የኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ሀና ተኸልቁን ጨምሮ […]