ECMA Gold

የኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ ባለስልጣን የደም ልገሳ አደረገ

በአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የዳኞች ጉባኤ በካፒታል ገበያ ዙሪያ ስልጠና የሰጠው የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለስልጣን ተሳታፊዎች ከጉባኤው ጎን ለጎን በደም ልገሳ መርሃ ግብር ተሳትፈዋል፡፡ የኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ሀና ተኸልቁን ጨምሮ በህርዳር ከተማ ቆይታ ያደረጉ  የባለስልጣኑ ተሳታፊዎች የደም ልገሳ አድርገዋል፡፡ የደም ልገሳ መርሃ ግብሩ  በህክምና ተቋማት ደም ለሚያስፈልጋቸው ታካሚዎች በደም እጥረት የሚከሰት […]