ECMA / ኢካገባ

ትኩረት

የጋራ ኢንቨስትመንት ፈንዶች ረቂቅ መመሪያ ህዝባዊ ምክክር መስከረም 6 ቀን 2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ንግድ ስራ ትምህርት ቤት አዳራሽ ከጠዋቱ 02፡30 እስከ ቀኑ 09፡30 እንደሚካሄድ ይታወቃል። በውይይት መድረኩ መሳተፍ የምትፈልጉ ቀጥሎ በተቀመጠው የመመዝገቢያ ቅጽ እስከ  መስከረም 4 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ እንድትመዘገቡ በአክብሮት እንጠይቃለን።

1757336586892