ባለስልጣኑ ከኢትዮጵያ የማስማማት እና የግልግል ዳኝነት ማዕከል በጋራ በሚሰራቸው ጉዳዮች ዙሪያ ውጤታማ  ውይይት አደረገ፡፡

አዲስ አበባ ሀምሌ 17/2017 የኢካገባ የኢትዮጵያ የካፒታል ገብያ ባለስልጣን  እና የኢትዮጵያ የማስማማት እና የግልግል ዳኝነት ማዕከል በጋራ በሚሩባቸው የትብብር ማዕቀፍ ዙሪያ በባለስልጣን መስሪያ ቤቱ ውይይት አካሂደዋል፡፡ በውይይቱ የኢትዮጵያ የካፒታል ገብያ […]