Customize Consent Preferences

We use cookies to help you navigate efficiently and perform certain functions. You will find detailed information about all cookies under each consent category below.

The cookies that are categorized as "Necessary" are stored on your browser as they are essential for enabling the basic functionalities of the site. ... 

Always Active

Necessary cookies are required to enable the basic features of this site, such as providing secure log-in or adjusting your consent preferences. These cookies do not store any personally identifiable data.

No cookies to display.

Functional cookies help perform certain functionalities like sharing the content of the website on social media platforms, collecting feedback, and other third-party features.

No cookies to display.

Analytical cookies are used to understand how visitors interact with the website. These cookies help provide information on metrics such as the number of visitors, bounce rate, traffic source, etc.

No cookies to display.

Performance cookies are used to understand and analyze the key performance indexes of the website which helps in delivering a better user experience for the visitors.

No cookies to display.

Advertisement cookies are used to provide visitors with customized advertisements based on the pages you visited previously and to analyze the effectiveness of the ad campaigns.

No cookies to display.

የኢንቨስተር ዓይነት

ግባችን በእውቀት ላይ የተመሰረተ የኢንቨስትመንት ውሳኔ እንዲያደርጉ እና ፍትሃዊ እና ግልጽ የሆነ የኢንቨስትመንት ውሳኔ  እንዲያደርጉ በእውቀት ማብቃት ነው።

እያንዳንዱ ኢንቨስትመንት የአደጋ ስጋትን ይኖረዋል!

የኢካገባ ዓላማ ሰነደ ሙዓለ ንዋዮች በስርአት፣ በፍትሃዊነት፣ በቅልጥፍና እና ግልጽ በሆነ መንገድ የሚወጡበትና የሚገበያዩበት የካፒታል ገበያ ምህዳር መኖሩን ለማረጋገጥ ነው።

መደበኛ ኢንቨስተሮች፡

ይህ ምድብ ለትርፍ ዓላማ ሲል ሰነደ ሙዓለ ንዋዮችን የሚገዛ፣  የሚሸጥ ወይም የሚይዝን ማንኛውንም ሰው ያካተተ ነው።

ተቋማዊ ኢንቨስተሮች፣

በካፒታል ገበያ ምርቶች ላይ ኢንቨስት የሚያደርጉ ተቋማት/ኩባንያዎች ፣

    • ባንኮችን፣ ኢንሹራንሶችን፣ማይክሮ ፋይናንሶች፣ እና ሌሎች የፋይናንስ ተቋማት፣
    • የፌዳራል እና የክልል መንግስታት፣
    • የጋራ ኢንቨስመንት ፈንዶች
    • የመንግስት የልማት ድርጅቶች
    • የጡረታ ፈንዶች ወይም አደረጃጀቶች

የውጭ አገር ኢንቬስተር

ማለት እንደ ኢትዮጵያዊ መቆጠር የሚፈልግ ትውልደ ኢትዮጵያዊ የውጭ አገር ዜጋን ሳይጨምር በኢትዮጵያ ውስጥ የውጭ አገር ካፒታል በስራ ላይ ያዋለ ሆኖ የሚከተሉትን ያጠቃልላል፡-

    • የውጭ አገር ዜጋ፤
    • የውጭ አገር ዜጋ የባለቤትነት ድርሻ የያዘበት ድርጅት፤
    • ከኢትዮጵያ ውጭ በማንኛውም ኢንቬስተር የተመዘገበ ድርጅት፤
    • ከላይ በተጠቀሱት ኢንቬስተሮች በሁለቱ ወይም በሦሥቱ በጋራ የተቋቋመ ድርጅት፤
    • እንደ ውጭ አገር ኢንቬስተር መስተናገድ የመረጠ በቋሚነት በውጭ አገር የሚኖር ኢትዮጵያዊ፤