ግባችን በእውቀት ላይ የተመሰረተ የኢንቨስትመንት ውሳኔ እንዲያደርጉ እና ፍትሃዊ እና ግልጽ የሆነ የኢንቨስትመንት ውሳኔ እንዲያደርጉ በእውቀት ማብቃት ነው።
የኢካገባ ዓላማ ሰነደ ሙዓለ ንዋዮች በስርአት፣ በፍትሃዊነት፣ በቅልጥፍና እና ግልጽ በሆነ መንገድ የሚወጡበትና የሚገበያዩበት የካፒታል ገበያ ምህዳር መኖሩን ለማረጋገጥ ነው።
ይህ ምድብ ለትርፍ ዓላማ ሲል ሰነደ ሙዓለ ንዋዮችን የሚገዛ፣ የሚሸጥ ወይም የሚይዝን ማንኛውንም ሰው ያካተተ ነው።
በካፒታል ገበያ ምርቶች ላይ ኢንቨስት የሚያደርጉ ተቋማት/ኩባንያዎች ፣
ማለት እንደ ኢትዮጵያዊ መቆጠር የሚፈልግ ትውልደ ኢትዮጵያዊ የውጭ አገር ዜጋን ሳይጨምር በኢትዮጵያ ውስጥ የውጭ አገር ካፒታል በስራ ላይ ያዋለ ሆኖ የሚከተሉትን ያጠቃልላል፡-
The Ethiopian Capital Market Authority (ECMA) as per Articles 86(4), 87(1) and (2), 90(3) and 108 of the Capital Market Proclamation No. 1248/2021, has prepared a draft directive on Collective Investment Schemes (CIS). The draft directive provides a framework for the registration, operation, and supervision of collective investment schemes. To acces the draft directive please click the buttons below.
Be part of a groundbreaking event where industry leaders and experts will gather to explore the future of capital markets. Don’t miss your chance to connect, learn, and engage with key players in the industry. Reserve your spot now!