ወደ የኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ ፈጠራ መግቢያ በር እንኳን በደህና መጡ። የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለስልጣን (ኢ.ካ.ገ.ባ) ፈር ቀዳጅ ፕሮግራም የሆነው የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ቁጥጥር ሳንድቦክስ ከኢኖቬቲቭ ፋይናንሺያል ላብ (አይ.ኤፍ.ኤል) ጋር በመተባበር ለታዳጊ እና ለተቋቋሙ ድርጅቶች አዲስ የካፒታል ገበያ ምርቶችን፣ አገልግሎቶችን እና የንግድ ሞዴሎችን እንዲሞክሩ ተለዋዋጭ/ዘርፈ ብዙ መድረክ ይሰጣል።
በECMA ቀጥታ ድጋፍ የካፒታል ገበያ ደንቦችን ውስብስብነቶች መሻገር ይችላሉ
ፈጠራዎችዎን ሙሉ በሙሉ በገበያ ማሰማራት የሚያመጣው ጫና ሳይኖር ፈጠራዎችዎን ደኅንነቱ በተጠበቀ ሁኔታ ይሞክሩ።
ለእርስዎ የተበጀ ምክር በማግኘት እና ቢሮክራሲያዊ መሰናክሎችን በመቀነስ ከፅንሰ-ሀሳብ ተነስተው ወደ ገበያ የሚደርሱበትን ፍጥነት ይጨምሩ።
It is to be recalled that the public consultation on the Draft Directive on Collective Investment Schemes (CIS) will be held on September 16, 2025, at Addis Ababa University, Commerce Campus Hall, from 08:30 AM to 03:30 PM. Those interested in attending are kindly requested to register below.
Be part of a groundbreaking event where industry leaders and experts will gather to explore the future of capital markets. Don’t miss your chance to connect, learn, and engage with key players in the industry. Reserve your spot now!